መጽሐፍ ቅዱስ እንድንጸልይ በሚያበረታቱ ምክሮች የተሞላ ነው፦ “ሁሉንም ነገር በጸሎት! ሁልጊዜ መጸለይ! ሰው ዘወትር ሊጸልይ ይገባዋል! ሁልጊዜ ጸልዩ! ሳታቋርጡ ጸልዩ!”
“ሁሉ ነገር በጸሎት፣ ያለ ጸሎት ምንም ነገር የለም” (“Everything by prayer, nothing without prayer”) በተሰኘው በዚህ ድንቅ መጽሐፍ ውስጥ፣ የኢየሱስ ክርስቶስን የጸሎት ሕይወት መንገዶችና አርአያነት የሚያስተምር ጉዞ ትጀምራላችሁ። ኢየሱስ ከጸለየ፣ እናንተና እኔ ይልቁኑ ልንጸልይ ይገባል። በሕይወታችን ውስጥ ያለው ነገር ሁሉ በጸሎት ሊሳካ ይችላል፤ ያለ ጸሎት ግን ምንም ሊሳካ አይችልም።
ይህንን ሳቢ መጽሐፍ ካነበቡ በኋላ የጸሎት ሕይወትዎ አስደሳች ይሆናል!

Reviews
There are no reviews yet.