ዛሬ የእግዚአብሔርን መንግሥት ለመገንባት በምናደርገው አጠቃላይ ጥረት ውስጥ ትልቅ ለውጥ ሊያመጡ የሚችሉ ብዙ ጥቃቅን ነገሮች አሉ። ትንሽ ተጨማሪ ጥረት፣ ጥቂት ተጨማሪ ጊዜ፣ የክርስቶስን ዓላማ ለማስፋፋት የሚውል ጥቂት ተጨማሪ ገንዘብ፣ ላልዳኑ ነፍሳት የሚሰጥ ጥቂት ተጨማሪ ትኩረት እና ለባልንጀራዎ የሚያሳዩት ጥቂት ተጨማሪ እንክብካቤ ትልቅ ለውጥ ያመጣሉ።
ጥቂት ተጨማሪ ነገር ማድረግ አይችሉምን? ይህ ችላ ልንለው የማይገባ ጥሪ ነው! ጥቂት ተጨማሪ ነገር ማድረግ አይችሉምን?

Reviews
There are no reviews yet.