እግዚአብሔር ሕዝቡን ለማብዛትና እንደ መንጋ እንዲጨምሩ ለማድረግ ታላቅ ዕቅድ አለው። የእግዚአብሔር ዕቅድ ሕዝቡ ጥቂትና ደካማ እንዳይሆኑ ነው፤ ይህ ለእርስዎ ያለው የእግዚአብሔር ዕቅድ ነው።
የቤተክርስቲያን ዕድገት ሊታሰብ የሚችል መሆኑን ጠይቀው ያውቃሉ? ያልሠሩ ብዙ ስልቶችን ሞክረዋል? ሲጠብቁት የነበረው መጽሐፍ ይህ ነው! እዚህ የተጻፉትን እያንዳንዱን የትንቢት ቃላት ተቀበሉ፣ በሕይወትዎና በአገልግሎትዎ ላይም እንደሚፈጸሙ እመኑ።
ይህ መጽሐፍ ለ “ቤተክርስቲያን ዕድገት” ስብስብዎ ሌላው አስፈላጊ መጽሐፍ ሲሆን፣ ደራሲው ራሱ የተጠቀሙባቸውንና የማይካድ ውጤት ያመጡ ስልቶችን በመጠቀም አገልግሎትዎን ወደ ድርብ እና ታላቅ ሚሲዮናዊ ቤተክርስቲያን ደረጃ ያሸጋግረዋል!

Reviews
There are no reviews yet.