ዳግም መወለድ ብሎም ገሃነምን ማስወገድ

ይህ መጽሐፍ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የሚገኘውን መዳን እንድትረዳ ትልቅ የሆነን መረጃ የሚሰጥ ነው። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የኢየሱስን ፍቅር ፣ እንዴት ዳግመኛ መወለድ እንደሚቻል፣ ወደ ገሃነም መውረድን እንዴት ማስወገድ እንደሚቻልና በክርስቶስ ኢየሱስ አዲስ ሰው መሆን ማለት ምን ማለት እንደሆነ መረዳት ትችላለህ። ይህንን መጽሐፍ ለማንም ሰው ስጠው ከዚያም በኢየሱስ ክርስቶስ ደም መዳን (መዋጀት) ምን እንደሆነ ይገባዋል።

Category:

Description

ይህ መጽሐፍ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የሚገኘውን መዳን እንድትረዳ ትልቅ የሆነን መረጃ የሚሰጥ ነው። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የኢየሱስን ፍቅር ፣ እንዴት ዳግመኛ መወለድ እንደሚቻል፣ ወደ ገሃነም መውረድን እንዴት ማስወገድ እንደሚቻልና በክርስቶስ ኢየሱስ አዲስ ሰው መሆን ማለት ምን ማለት እንደሆነ መረዳት ትችላለህ። ይህንን መጽሐፍ ለማንም ሰው ስጠው ከዚያም በኢየሱስ ክርስቶስ ደም መዳን (መዋጀት) ምን እንደሆነ ይገባዋል።

Title

Go to Top