-
Šīs grāmatas nosaukums jums uzreiz liek iedomāties priecīgi dziedošus mazus bērnus… Vai jūs lasāt Bībeli katru dienu? Vai jūs lūdzat katru dienu? Šī grāmata jums atklās šo apbrīnojami unikālo grāmatu, ko sauc par Bībeli. Tā jums atklās arī katru dienu piedzīvotos brīnumus, kad katru dienu lasāt Bībeli un lūdzat. Lai jums ikdienas Bībeles lasīšana un lūgšanas sagādā prieku!
-
እረኛ የሚለውን ቃል ስንሰማ በሃሳባችን የሚመጣው « በግ « ነው። በጎች በእረኞች የሚያስፈልጋቸው ጥገኛ የሆኑ ፍጡሮች ናቸው። እረኛ በጎችን የሚንከባከብና የሚወድ እነርሱንም የሚመራ ነው። በመጽሐፍ ቅዱስ እግዚአብሔር እኛ የእርሱ የማሰማርያው በጎችን እንደሆንን ያሳየናል። ኢየሱስ ደቀመዝሙሩን ጴጥሮስን ለጌታ ፍቅር ማረጋገጫ እንዲሆን በጎቼን መግብልኝ ብሎታል። እረኛ መሆን ትልቅ ሥራ ነው። በእግዚአብሔር ግብረኃይል ውስጥ በመካተት በጎችን መጠበቅ ትልቅ መታደል ነው። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ዳግ ሂዋርድ ሚልስ የእግዚአብሔርን ህዝብ የመጠበቅ ታላቅ ሥራ ውስጥ እንዴት አድርገን መግባት እንዳለብን ይጋብዘናል፣ይገፋፋናል፣ያሳየናል። ካማረው
-
„„Un, kad jūs stāvat, Dievu lūgdami, tad PIEDODIET, ja jums kas ir pret kādu, lai arī jūsu Tēvs, kas debesīs, jums piedod jūsu pārkāpumus, bet, JA JŪS NEPIEDODAT, TAD ARĪ JŪSU TĒVS DEBESĪS JŪSU PĀRKĀPUMUS NEPIEDOS” (Marka evaņģēlijs 11:25-26). Vai šie divi panti liek jums trīcēt? Tad risinājumu atradīsiet šeit. Šajā ļoti vajadzīgajā grāmatā jūs iemācīsieties viegli piedot – lai jūs paši baudītu mūsu Debesu Tēva piedošanu. Lai šī grāmata jūs pavada, līdz spēsiet piedot vienkārši un patiesi.”
-
እግዚአብሔርን መከተል አስደሳች የአዳዲስ ግኝት ጉዞ ነው፡፡ሌሎችን ሰዎች መከተልና መቅዳት ኢየሱስ ክርስቶስ ዋና የስልጠና ዘዴ አድርጎ የመረጣቸው ጥንታዊ የመማሪያ ጥበቦች ናቸው፡፡ከዚህ በጊዜ ከተፈተነ የስልጠና ዘዴ አፍሮ ከመሸሽ ይልቅ የመከተልን ጥበብ ውበትና ያለበትን ጭምትነት ለመረዳት ጊዜው አሁን ነው፡፡ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ማንን፣ ምንን እና እንዴት በሚገባ መከተል እንደሚገባህ ትማራለህ፡፡ይህ የዳግ ሂዋርድ ሚልስ ድንቅ መጽሐፍ ለመከተል ጥበብ በክርስትና ልምምዳችን ውስጥ ተገቢውን ቦታ ይሰጠዋል፡፡