• ለመጋቢዎች እና ለመጋቢዎች ሚስቶች የተለየው መጽሐፍ በመጨረሻ ይኸው መጣ! መጋቢዎች ወይም የመጋቢዎች ሚስቶች ካልሆናችሁ ይህ መጽሐፍ አይመለከታችሁመ! ይህን ምጽሐፍ ለማንበብ መስፈርቱን ካሟላችሁ እግዚአብሔር በዚህ ሃሳብን ከውስጥ በሚፈትሸው መጽሐፍ ወስጥ ይናገራችሁ። በየገጾቹ ሚስቶች በመጋቢዎች ህይወት ውስጥ የሚጫወጡት ሚስጥራዊ ሚና ይገለጣል። በየግጾቹ እየታነጻችሁ ወደ በረከታቸሁ ይምሩቿሁ።

  • ብዙዎቻችን መልካሙን እና ክፉውን ስለያዘው ዛፍ ብዙ አናውቅም። የምናስበው ለአዳም እና ለሔዋን የደረሰባቸው መጥፎ ነገር ሆኖ እኛ ያመለጥነው ይመስለናል። መልካሙን እና ክፉውን ከያዘው ዛፍ ያመልጥክ ይመስልሃል? በዚህ ቀጥትኛ በሆን መጽሐፍ ወስጥ መልካሙን እና ክፉውን ያዘው ዛፍ እየሰራ እንደሆን ታውቃለህ። አዳምን እና ሔዋንን የፈተናችው ዛሬም ለእኛ እንደዚያው እያቀረበልን እንደሆነ ታውቃለህ። እንደዚሁም በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ያልውን እውቅት በመጠቀም በህይወትህና በአገልግሎትህ ውስጥ የሚያልፈውን ነገር እንድታይ ይረዳሃል።

  • አመጸኛ ሰዎች የተደረገላቸውን ነገር አያስታውሱም፣ ብዙ ጊዜም የተወሰኑ ነገሮችን ለመዘንጋት ይመርጣሉ፡፡ ጌታ ለይሁዳ ያደረገለትን ነገር አላስታወሰም፣ ከኢየሱስ ያያቸውንና የሰማቸውንም ነገሮች አላስታወሳቸውም፡፡ አሁን ‘ይሁዳ’ ብለን የምናውቀውን አጸያፊ ባህሪ ያወቅነው ለዚህ ነው፡፡ የማስታወስ ችሎታ አንድ አገልጋይ ሊኖሩት ከሚገቡት እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ መንፈሳዊ ባሕርያት ውስጥ አንዱ ነው፡፡ የማያስታውሱ ሰዎች፣ ስኬታማ የመሆናቸው እድል እጅግ የጠበበ ነው፡፡ በቀላሉ ወደ ተወሰኑ ከፍታዎች መድረስ ያቅታቸዋል። ይሄ የተለየ እና እምብዛም የማይታወቀው የዚህ መጽሐፍ ርዕሥ፣ ከእግዚአብሔር ለአንተ የተሰጠ ስጦታ ነው

  • ለአገልግሎት መጠራት ለመሪነት መጠራት ነው፡፡ በድጋሚ፣ በቀላሉ በቀረበና ሊተገበር በሚችል አቀራረብ ዶክተር ሂዋርድ ሚልስ ልዩ ክርስቲያን መሪ ያደረጉትን መርሆች ያብራራል፡፡ በዚህ የተገለጠው እውነት ብዙዎችን ለመሪነት ጥበብ ያነሳሳል፡፡

  • በእግዚአብሔር ፍጹም ፈቃድ ውስጥ ከመሆን ይበልጥ ጠቃሚ የሆነ ርዕስ የለም፡፡ የወንጌል አገልጋዮችን የሚለያቸው አንድ ነገር ቢኖር የእግዚአብሔርን ድምፅ በትክክል የመስማት ችሎታቸው ነው፡፡ መንፈስ ቅዱስን ወደ እግዚአብሔር ፍጹም ፈቃድ መከተል እንዴት ጠቃሚ ነገር ነው፡፡ በእግዚአብሔር ፍጹም ፈቃድ ውስጥ ስትሆን ታብባለህ ደግሞም ለእግዚአብሔር ማድረግ የምትፈልገውን ሁሉ ከግብ ታደርሳለህ፡፡ ይህ የዳግ ሂዋርድ ሚልስ ድንቅ መፅሐፍ በሕይወትህና በአገልግሎት ላይ ትልቅ ተፅዕኖ ያደርጋል፡፡

  • እግዚአብሔርን መከተል አስደሳች የአዳዲስ ግኝት ጉዞ ነው፡፡ሌሎችን ሰዎች መከተልና መቅዳት ኢየሱስ ክርስቶስ ዋና የስልጠና ዘዴ አድርጎ የመረጣቸው ጥንታዊ የመማሪያ ጥበቦች ናቸው፡፡ከዚህ በጊዜ ከተፈተነ የስልጠና ዘዴ አፍሮ ከመሸሽ ይልቅ የመከተልን ጥበብ ውበትና ያለበትን ጭምትነት ለመረዳት ጊዜው አሁን ነው፡፡ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ማንን፣ ምንን እና እንዴት በሚገባ መከተል እንደሚገባህ ትማራለህ፡፡ይህ የዳግ ሂዋርድ ሚልስ ድንቅ መጽሐፍ ለመከተል ጥበብ በክርስትና ልምምዳችን ውስጥ ተገቢውን ቦታ ይሰጠዋል፡፡

  • ይህ የሚበረታታ መጽሐፍ ነው፡፡ መጋቢ የሆነው ቢሾፕ ዳግ ሂዋርድ ሚልስ ለምንና እንዴት የመጋቢነትህን አገልግሎት ወጤታማ ማድረግ እንደሚቻል ያስረዳል።

  • ታማኝነት ለመሪዎች የእግዚአብሔር የቅድሚያ መለኪያ ቢሆንም እንኳን ፣በእዚህ ርዕስ የተጻፉ ጥቂቶች ናቸው፡፡ ዳግ ሂዋርድ ሚልስ በዚህ መጽሐፉ፣ የቤተክርስቲያኖች በመጽናት ማደግን አስመልክቶ በጣም አስፈላጊ መመሪያዎችን በግልፅ ይዘረዝርልናል፡፡ ይህ መጽሐፍ ወቅታዊና ተግባራዊ የሆኑ ርዕሶችን ያካተተ ነው ፣ በመሆኑም ለቤተክርስቲያን መሪዎች የሁልግዜ መገልገያ መሳሪያ ይሆናል፡፡

  • በዚህ ዓይነተኛ መጽሐፍ ውስጥ፣ ቢሾፕ ዳግ ሂዋርድ-ሚልስ የታማኝነት መኖር የመሪውን ብቃት ምን ያህል እንደሚያዳብር ያስተምራሉ፡፡ መጽሐፍ ቅዱስን፣ የታሪክ እና የሥነ-ጽሑፍ ማጣቀሻዎችን መጠቀማቸው ደግሞ ርዕሰ ጉዳዩ ለማንኛውም ዓይነት መሪ ጠቃሚ እንዲሆን አድርጐታል፡፡

  • በህይወት ጉዞ ውስጥ ስትጓዝ የማይታየው አለም የእውነተኛው እንደሆነና ተፈጥሮዋዊው ደግሞ የማይታየው አለም መገለጥ እንደሆነ ግልጥ እያለ ይታወቅሃል። ግልጥ ያሉ ጠላቶች እንዳሉህ ሁሉ ድብቅ ጠላቶችም አሉህ። ጠላትህን ሳታውቀው፤ ስልቱን ሳትረዳ፤ አሰራሩን እና መሳሪያውን ሳታውቅ ልትዋጋው ትችላለህን? ለህይወትህ ጉዞ ይህ መጽሐፍ ዋነኛ ነው። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የማይታየው ጠላትህ ማን እንደሆነ፤ የህልውናቸው ስር መሰረት፤ ባህሪያቸው እና እንዴት እንደምታሸንፋቸው ትማራለህ።ይህ ውድ መጽሐፍ የማይታዩትን ጠላቶችህን እንድትቋቋማቸው ይርዳህ!

  • የቤተ ክርስቲያን እድገት አስቸጋሪና የማይጨበጥ እንደሆነ እናውቃለን፡፡ ሁሉም መጋቢዎች ቤተ ክርስቲያኖቻቸው እንዲያድጉ ይፈልጋሉ፡፡ ይህ መጽሐፍ ስለ ቤተ ክርስቲያን እድገት ላለህ ጥያቄህ መልስ ይሆናል፡፡የቤተ ክርስቲያንን እድገት ለማየት እንዴት “ብዙ ነገሮች በአንድ ላይ እንደሚሰሩ " ትረዳለህ፡፡ ውድ መጋቢ፣ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ያሉት ቃሎችና ቅባቱ በልብህ ውስጥ ሲገቡ፣ ስለ ቤተ ክርስቲያን እድገት ትጸልይ የነበረውን በገሀድ ታየዋለህ፡፡

  • የቅባቱ ቦታው የተቀባው ሰው ጋር ነው። ቅባት ከተቀባው ሰው ጋር አይለያይም። ቅባቱ በእግዚአብሔር ሰው ውስጥ ነው! ቅባቱ ከእግዚአብሔር ሰው ጋር ነው! ቅባቱ በእግዚአብሔር ሰው ላይ ነው! ይህ በዳግ ሂዋርድ ሚልስ የተጻፈው ማራኪ አዲስ መጽሐፍ ቅባቱን ለሚፈልጉ ሁሉ ልባቸውን ቅባቱ ወዳለበት የሚጎትት ነው።

  • በእርግጥ እግዚአብሔር ብዙ ሰዎችን ጠርቷል፡፡ በእዚህ ምድር ላይ ያለን ሕይወት እግዚአብሔርን ለማገልገል የተሰጠን ዕድል ሲሆን የእርሱም ዓይኖች ለመንግሥቱ በምንሠራቸው ነገሮች ላይ ናቸው፡፡ ይህ መጽሐፍ ሲነበብ ያነቃቃል፡፡ በጸሐፊው የተላለፈውን መልእክት ብትቀበል፣ የሕይወትህን መልካም አጋጣሚዎች በአግባቡ እንድትጠቀምባቸው የሚረዳህን ጥበብ ትቀበላለህ፡፡

  • በዚህ ለየት ባለ መጽሐፍ ውስጥ ዳግ ሂዋርድ ሚልስ ስለ ትዳር ሰፋ ያለ ተጨባጭ ነገሮችን ያሳዩናል። ይህ ልዩ ምጽሐፍ ለአስተማሪውም ሆነ ለትዳር ጥንዶቸ ዝግጁ መገልገያ ነው። ትዳራችሁን የሚያሳምሩ እና የሚያስደስቱ ጠቋሚ ነገሮችን በእርግጥ ያገኙበታል። ይህ መጽሐፍ ከጋብቻ በፊት በትዳር ውስጥ እና ከትዳር በኋላ ላሉት ለሰው ልጆች ህብረት ውድ የሆኑ መሰረታዊ እና ተግባራዊ መረጃዎችን ያዘለ ነው። ስለ ወሲብ፤ ስለ ውልደት፤ ስል እርግዝና እና ልጅ ከመጣ በኋላ በሰው አካል አስተምሮ ላይ ተመርኩዞ በትልቅ ጥናት ተደርጎበት የተዘጋጀ ነው። የመጽሐፉ ዋነኛነት ውስብስብ ያለን መረጃ ቀላል እና ለመረዳት በሚያስችል መንገድ የዶክተር ዳግ ሂዋርድ ሚልስ አቀማመጥ ነው። በአጠቃላይ ሰለ ትዳር ገለጻ ፤ በጣም የጠለቅ፣ ለአጠቃቀም ቀላል በሆነ መንገድ የቀረበ መጽሐፍ ነው። ሰለ ጋብቻ ምክር የቢሾፕ ዳግ ሂዋርድ ሚልስ መጽሐፍ አቻ የልውም። የህክምና ዶክተር መሆኑ በግልጽ ያሳያችውና ያንጽባረቃችው፣ በተለይ በግል የህክምና አይኖቹ አገላልጽ የዚህን መጽሐፍ ልዩ መሆኑን ያንጽባርቃል። ኤድዊን ሞርጋን ኦጎ፣ የጋና የህክምና ዩኒቨርስቲ አስተማሪ

  • ዳግ ሂዋርድ ሚልስ በጊዜው አገልግሎት ውስጥ ያለውን የእውነተኛ ህይወት ገጠመኞች በዚህ ድንቅ ስራው ይገመግማል፡፡ ገንዘብ፣ፖለቲካ፣ከተቃራኒ ፆታ ጋር ስለሚኖረን ግንኙነቶችና አገልግሎታዊ ተጽዕኖችን የመሳሰሉትን ጠቃሚ የሆኑ ጉዳዮችን ያሳየናል፡፡ ይህ መጽሐፍ ለእያንዳዱ መሪ ሊኖረው የሚገባ፣ ለጥሪህ መሰረታው የሆኑ ልምምዶችን በቀላሉ የሚያስረዳ መመሪያ ነው፡፡ ለመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ተማሪዎችና በቤተክርስቲያን ውስጥ ለሚሰሩ እንዲኖራቸው በከፍተኛው የሚመከር ነው።

  • ጥበብን ማዳበር ችሎታን ወይንም ክህሎትን ማዳበር ማለት ነው። መጽሐፍ ቅዱስ ሲናገር ሞገስ አዋቂ ለሆኑት ትመጣለች ይላል። የአገልግሎትም ሥራ ትልቅ ችሎታን ይጠይቃል። ይህ « የአገልግሎት ጥበብ » በመባል የወጣው አዲስ መጽሐፍ የአገልግሎትን ሥራ መስራት ለሚፈልጉ በጣም አስፈላጊ ነው። ስለ አገልግሎት ትክክለኛና ትክክል ያልሆነ አስተሳሰብ ምን እንደሆነ፣የአገልግሎት ሥራ ምንድን ነው፣ በአገልግሎቱ ሥራ ውስጥ ካንተ የሚጠበቀው ምንድን ነው እና የአገልጋይነቴን ተግባር እንዴት ነው የምወጣው የሚሉትን በማብራራት በግልጽ ያስቀምጠዋል። በአገልግሎት ውስጥ ያንተን ተግባር እንዴት መሥራት እንዳለብህ ያሳስብሃልን? ይህ ልዩ የሆነ የዳግ ሂዋ

  • ማናችንም በምድር የተሰጠንን ስራ ሳንጨርሰ በሰማዩ ቤታችን መግባት አንፈልግም። አንዳችንም ስንኳ!እግዚአብሔር ለኛ የሰጠንን ስራ መጨረስ እንፈልጋለን። ይህ መጽሐፍ እንዴት ማጠናቀቅ እንደምትችል ይነግርሃል። ይህ መጽሐፍ በዚያ ቀን ምንም አልጎድለኝም እንዳትል በህይወትህ ውስጥ ለሚያጋጥሙህ መለኮታዊ ወቅቶች እንዴት መመለስ እንዳለብህ ያሳይሃል። ስራህን አጠናቅቀህ እግዚአብሔር “ አንተ በጎ ታማኝ ባሪያ” ለመባል ያብቃህ!

  • መጽሐፍ ቅዱስ ስለተለያዩ የደም ዓይነቶች ይናገራል፤ የፍየሎች ደም፣የበጎች ደም፣የእርግቦች ደም! እንዲሁም መጽሐፍ ቅዱስ ሲናገር ካለ ደም ሥርየት የለም ይላል። በመሆኑም እነዚህ የተለያዩ የደም ዓይነቶች ኃጢያታችንን ያስወግዱልናልን? መልሱ ግልጽ የሆነ አይደለም ነው። ታዲያ ኃጢያታችን ሊያስወግድልን የሚችል ምንድ ነው? ከኢየሱስ ክርስቶስ ደም ሌላ ምንም የለም! ኃጢያታችን ሊያስወግድ እና ድነትን ሊሰጠን የሚችለው የኢየሱስ ደም ብቻ ነው። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ስለኢየሱስ ክርስቶስ ደም ብዙ የተቀደሱ እውነታዎችን ታገኛለህ። የኢየሱስ ደም እንዴት ህይወት እንደሚሰጥና እንዴት ትልቅ ዋጋ ያለው እንደሆነም ትደርስበታለህ። እንዲሁም በመን

  • የእግዚአብሔር መንጋ እረኛ ከሆንህ፣ በዚህ በሚገባ በተጤነ ሥራ በከፍተኛ ሁኔታ እገዛ ታገኛለህ፡፡ እነኚህ ገፆች ዝርዝር እና በጥንቃቄ የተመረጡ መመሪያዎችን ይዘዋል፡፡ ቢሾፕ ዳግ ሂዋርድ-ሚልስ ከሠላሳ ዓመታት በላይ ካካበቱት የእረኝነት ልምድ በመነሳት በአገልግሎት ሥራ ውስጥ ያሉ ተግባራዊ ዕይታዎችን ያካፍላሉ፡፡ የእግዚአብሔር መንጋ እረኛ የመሆን መሻት ካለህ፣ ይህ ስትፈልገው የነበረ ምሪት ሰጭ መጽሐፍ ነው፡፡

  • ዳግ ሂዋርድ ሚልስ፣ በርካታ ተፈላጊ መጽሐፍ የጻፉና ከእነዚሁም ውስጥ “ታማኝነትና ታማኝ አለመሆን” የተባለው በዓለም ላይ ታዋቂ በሆነውን መጽሐፋቸው ይታወቃሉ። በአሁኑ ጊዜ ዩናይትድ ዲኖምኔሽን ኦርጂኔትድ ፍሮም ዘ ላይትሃውስ ግሩፕ ኦፍ ቸርች (United Denominations Originating from the Lighthouse Group of Churches) ተብሎ የሚጠራው ቤተ ክርስቲያን መስራች ናቸው፡፡ በአሁኑ ጊዜ ሶስት ሺህ ቤተክርስቲያኖች አሉት። ዳግ ሂዋርድ ሚልስ፣ በዓለማቀፍ ደረጃ ወንጌላዊ ሲሆኑ “ፈዋሹ ኢየሱስ ክሩሴድ (HEALING JESUS CRUSADE) ” በተሰኘው እና በአለም ዙሪያ በተለያዩ ኮንፈረንሶች ላይ በአገልግሎታቸው ይታወቃሉ፡፡ ይበልጥ መረጃ ከፈለጉ ድህረ ገጻቸውን ይጎብኙ፣ www.daghewardmills.org.

  • ለእያንዳዳችን ሀይወት ውጣ ውረድ አልው። በአብዛኛው ጊዜየሚያጋጥሙንን ችግሮች እንድንወጣቸው የሚያስፈልገን ጥበብን በመለማምድ ነው። ጥበብ ችግርን ተቋቁመን ወደ ተአምራታዊ ሀይወት የሚያስገባን የእግዚአብሔር ሚስጥራዊ እርዳታ ነው። እግዚአብሔር ለክብር ጠርቶሃል። ለክብርህና ለውበትህ መንገድ ሆኖ የትዝጋጀው የእግዚአብሔር ሚስጢራዊ አሰራር ድብቅ አሰራሩ ነው። በመጽሐፍ ውስጥ ያለው መገለጥ ለህይወትህ ድል ይስጥህ። ይህ ምጽሐፍ ለከፍታህ እውቀትን ይስጥህ።

  • ለጸሎትም በቆማችሁ ጊዜ፥ በሰማያት ያለው አባታችሁ ደግሞ ኃጢአታችሁን ይቅር እንዲላችሁ፥ በማንም ላይ አንዳች ቢኖርባችሁ ይቅር በሉት። እናንተ ግን ይቅር ባትሉ በሰማያት ያለው አባታችሁም ኃጢአታችሁን ይቅር አይላችሁም። (ማር.11:25-26) እነዚህን ሁለት ጥቅሶች ማድረግ ያንቀጠቅጥሃል? ከሆነ መፍተሄው እዚህ አለልህ። በዚህ በጣም አስፈላጊ በሆነው መጽሐፍ ውስጥ በቀላሉ ይቅር ማለትን ትማራለህ፤ እንደዚሁም የሰማዩ አባትህን ይቅርታ ትጠግባለህ። በቀላሉ እና ከልብህ ይቅር ማለት እስክትችል ድረስ ይህ መጽሐፍ አብሮህ ይኑር።

  • ይህ መጽሐፍ በኢየሱስ ክርስቶስ በኩል የሚገኘውን መዳን እንድትረዳ ትልቅ የሆነን መረጃ የሚሰጥ ነው። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የኢየሱስን ፍቅር ፣ እንዴት ዳግመኛ መወለድ እንደሚቻል፣ ወደ ገሃነም መውረድን እንዴት ማስወገድ እንደሚቻልና በክርስቶስ ኢየሱስ አዲስ ሰው መሆን ማለት ምን ማለት እንደሆነ መረዳት ትችላለህ። ይህንን መጽሐፍ ለማንም ሰው ስጠው ከዚያም በኢየሱስ ክርስቶስ ደም መዳን (መዋጀት) ምን እንደሆነ ይገባዋል።

  • በድሮ ጊዜ የነበሩት ነቢያቶች ለኛ የትገለጠውን ታላቁን ድነት አጥብቀው ይፈልጉት እንደነበር ታውቃለህ­?ይህ ድነት ለሰው ልጆች እንዴት እንደሚደርስ መገመት አይችሉም ነበር…እኛ ግን ይህን ድነት ለመቀበል ታድለናል። ድነትን የተቀበልነው አንድ ሰው ስለነገረን ንው። በዚህ ድንቅ መጽሐፍ ወንጌላዊው ዳግ ሂዋርድሚልስ ታላቁን መዳናቸንን እንድንረዳ ብቻ ሳይሆን፤ እንዴትም አድርግን ይህንን ታላቅ የድነት ወንጌል ለሌሎች ማካፈል እንደምንችል ያሳዩናል። ሁላችንም የወንጌላዊን ስራ የምንሰራ እንሁን!

  • እንደ ክርስቲያን በሕይወትህ ካሉ ተጽዕኖዎች ሁሉ እጅግ ታላቁና ጣፋጩ መንፈስ ቅዱስ መሆን አለበት፡፡ ይህ መጽሐፍ ባህርይህ፣ ዕውቀትህ፣ የፈጠራ ችሎታህና የመቀደስ ችሎታህ ሳይቀር እንዴት በመንፈስ ቅዱስ ተፅዕኖ ሊደረግባቸው እንደሚችሉ መረዳት ያስችልሃል፡፡ በዚህ የዳግ ሂዋርድ ሚልስ ዓይነተኛ መጽሐፍ አማካኝነት መንፈስ ቅዱስ እስከ ወዲያኛው በህይወትህ ላይ ተፅዕኖ እንዲኖረው፣ እንዲያነቃቃህ፣ እንዲገፋፋህና እንዲለውጥህ መፍቀድ አለብህ፡፡

  • एक ख्रिस्ती अनेक धोके, सापळे आणि जाळ्यांमध्ये चालत राहतो. आपल्याला इजा पोहचवून, धोका देण्यासाठी अनेक धूर्त धोके आहेत ज्यांच्याप्रती हे पुस्तक तुमचे डोळे उघडेल. स्वतःची मदत करा, आणि अध्यात्मिक धोक्यांवरील ह्या सामर्थ्यशाली पुस्तकाचा उपयोग करून स्वतःची मदत व सुटका करा!
  • अकाट्य सामर्थ के बारे में सीखें जो भी विपक्षी दल, बहाने, संदेह, असंतोष, आदि में भी सुसमाचार प्रचार को और उपयोगी प्रभावी बनाता है। डैग हेवर्ड-मिल्स द्वारा यह पुस्तक आपको पहले से अधिक आत्मा जीतने वाला बना सकती है।

  • डाग हेवार्द-मिल्स अनेक पुस्तकांचे लेखक आहेत, त्यात उत्कृष्ठ म्हणजे ‘’प्रामाणीकपणा आणि अप्रामाणीकपणा.’’ दोन हजार मंडळयांचा पंथ ज्याला द लाईटहाउस चापेल आंतरराष्ट्रीय असे म्हंटले जाते त्याचे ते संस्थापक आहेत. डाग हेवार्द-मिल्स, एक आंतरराष्ट्रीय सुवार्तिक, हे आंतरराष्ट्रीय येशूच्या आरोग्याच्या सभा आणि परिषदा ह्यात सेवा करतात. अधिक माहितीसाठी, www.daghewardmills.org ह्या संकेतस्थळाला भेट द्या.
  • शोध करण्याचा उत्साहपूर्ण प्रवास म्हणजे देवाचे अनुसरण करणे आहे. इतर लोकांचे अनुसरण करून त्यांची नकल करणे तर शिकण्याच्या प्राचीन कला आहेत ज्या येशू ख्रिस्ताने प्रशिक्षण  देण्याची मुलभूत पद्धत म्हणून निवडली. ह्या प्रशिक्षणाच्या कालबद्ध पद्धतीपासून दूर जायच्या ऐवजी, अनुसरण करण्याच्या कलेचे सौनादार्य आणि नम्रता हे समजून घेण्याची वेळ ही आहे.  ह्या पुस्तकात, कोणाचे, कशाचे आणि कसे नुसारण करावे हे योग्य रीतीने तुम्हाला कळेल. डाग- हेवार्द मिल्स ह्यांनी लिहिलेले हे अद्भुत पुस्तक आपल्या ख्रिस्ती अनुभवात अनुसरण करण्याच्या कलेला योग्य स्थान देते.
  • परमेश्वर का अनुसरण करना खोजने की एक रोमांचक यात्रा है। अनुसरण करना और दूसरों की नकल करना लोगों को सीखने की प्राचीन कला है जिसे यीशु मसीह ने प्रशिक्षण के लिए अपनी प्रमुख विधि के रूप में चुना है। प्रशिक्षण के इस समय परीक्षण विधि से शर्माने की अपेक्षा, यह सौंदर्य और नम्रता के अनुसरण की कला समझने का समय है। इस पुस्तक में, आप कौन, क्या और कैसे के अनुसरण की खोज करेंगे। डैग हेवर्ड-मिल्स द्वारा यह शानदार नई किताब हमारे मसीही अनुभव में अपनी उचित जगह अनुसरण की कला को देती है।

  • बाइबल हमें यह सलाह देती है: "हर एक अपनी ही हित की नहीं, वरन दूसरों की हित की भी चिन्ता करे" (फिलिप्पियों २:४)। इस समयोचित पुस्तक में, डग हेवार्ड-मिल्स आपको अपने हित के बारे में सोचने से बढ़कर दूसरों के हित के बारे में सोचने के लिए चुनौती देते हैं! दूसरों को भी प्रेम करें! दूसरों के बारे में भी विचार करें! दूसरों की भी देखभाल करें! दूसरों के लिए भी जीएं! यीशु हमारे लिए मारे गए क्योंकि उन्होंने "दूसरों" के बारे में सोचा था। मैं और अधिक उनके जैसा बनना चाहता हूं। क्या आप यीशु की तरह बनना चाहते हैं?

  • यह वास्तव में एक स्वागत योग्य पुस्तक है। बिशप डैग हेवर्ड-मिल्स, एक स्वयं पादरी हैं और बताते हैं कि क्यों और कैसे पादरी की सेवकाई को प्रभावी बनाना संभव है।

  • क्या अलौकिक आज मौजूद है? क्या मैं अलौकिक में काम कर सकता हूँ? यदि परमेश्वर अभी भी लोगों को चंगाई देता है, फिर वह सभी को चंगा क्यों नहीं करता है? कैसे मैं चंगाई का अभिषेक प्राप्त कर सकता हूँ? डैग हेवर्ड-मिल्स द्वारा इस रोमांचक पुस्तक के पन्नों के माध्यम से पवित्र आत्मा के प्रकटीकरण कई प्रश्न और उत्तर जानें है।

  • जब आप जीवन की यात्रा में आगे बढ़ते जाते हो तो आप पाएंगे कि अदृश्य संसार एक वास्तविक संसार है और यह भौतिक संसार केवल उस अदृश्य संसार के कुछ चीज़ों को ही प्रगट करता है। जिस प्रकार आपके दृश्य शत्रु होते हैं, ठीक उसी प्रकार आपके अदृश्य शत्रु भी होते हैं। क्या आप अपने दुश्मन को जाने बिना, उनकी योजनाएं, उनके तरीकों और उनके हथियारों को जाने बगैर उनसे युद्ध कर सकते हो? यह पुस्तक आपके जीवन की यात्रा के लिए एक जरूरी उपकरण है। इस पुस्तक में आप सीखेंगे कि आपके अदृश्य शत्रु कौन हैं, उनके अस्तित्व की जड़, उनकी विशेषताएं और उनके विरूद्ध युद्ध को किस प्रकार जीता जा सकता है। यह पुस्तक आपके अदृश्य शत्रु पर विजय पाने के लिए आपके लिए सहायक होने पाएं।

  • अभिषेकाचा खजिना अभिषिक्तामध्ये आहे. जो मनुष्य अभिषिक्त आहे त्याच्यापासून अभिषेक वेगळा करणे अशक्य आहे. अभिषेक हा देवाच्या माणसामध्ये आहे! अभिषेक हा देवाच्या माणसाबरोबर आहे! अभिषेक हा देवाच्या माणसावर आहे! डाग हेवर्ड मिल्स लिखित हे नवीन पुस्तक अभिषेक प्राप्त करणा-यांची अंत:करणे रोमांचित करील.

Title

Go to Top