• Մինչ դուք անցնում եք կյանքի ճանապարհը, կհայտնաբերեք, որ անտեսանելի աշխարհը իրական աշխարհն է, իսկ այս ֆիզիկական աշխարհը դրսևորում է միայն որոշ բաներ անտեսանելի աշխարհից։ Ճիշտ այնպես, ինչպես դուք ունեք տեսանելի թշնամիներ, նույն կերպ ունեք նաև աներևույթ թշնամիներ: Կարո՞ղ եք պայքարել ձեր թշնամու դեմ՝ առանց ճանաչելու նրան, նրա ռազմավարությունները, ոճը և զենքերը։ Այս գիրքը կարևոր գործիք է ձեր կյանքի ճանապարհի համար։ Այս գրքում դուք կսովորեք, թե ովքեր են ձեր աներևույթ թշնամիները, նրանց գոյության արմատը, նրանց հատկանիշները և թե ինչպես հաղթել նրանց դեմ պայքարում։ Թող այս թանկարժեք գիրքը օգնի ձեզ հաղթահարե՛լ ձեր աներևույթ թշնամիներին։
     
  • የቤተ ክርስቲያን እድገት አስቸጋሪና የማይጨበጥ እንደሆነ እናውቃለን፡፡ ሁሉም መጋቢዎች ቤተ ክርስቲያኖቻቸው እንዲያድጉ ይፈልጋሉ፡፡ ይህ መጽሐፍ ስለ ቤተ ክርስቲያን እድገት ላለህ ጥያቄህ መልስ ይሆናል፡፡የቤተ ክርስቲያንን እድገት ለማየት እንዴት “ብዙ ነገሮች በአንድ ላይ እንደሚሰሩ " ትረዳለህ፡፡ ውድ መጋቢ፣ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ያሉት ቃሎችና ቅባቱ በልብህ ውስጥ ሲገቡ፣ ስለ ቤተ ክርስቲያን እድገት ትጸልይ የነበረውን በገሀድ ታየዋለህ፡፡

  • Այս եզակի գրքում կգտնեք Աստվածաշնչի հիմնական տները, որոնք պետք է անգիր անեք: Հիսուսը անգիր հիշում էր Սուրբ Գրությունները, ուստի մե՛նք էլ պիտի հիշենք։ Եկեք մեր նպատակը դարձնենք Սուրբ Գրություններն անգիր հիշելը և բարի ու կատարելագործված բնավորություն կոփելը։ Մենք Քրիստոսի հետևորդնե՛րն ենք:
     
  • «Եվ երբ աղոթքի կանգնեք, թե մեկի դեմ մի բան ունեք, ՆԵՐԵՑԵ՛Ք, ՈՐՊԵՍԶԻ ՁԵՐ ՀԱՅՐՆ ԷԼ, ՈՐ ԵՐԿՆՔՈՒՄ Է, ՆԵՐԻ ՁԵԶ ՁԵՐ ՀԱՆՑԱՆՔՆԵՐԸ» (Մարկ. 11.25)։ Այս խոսքերը ձեզ ստիպում են դողա՞լ։ Ուրեմն ձեր լուծումն այստեղ է: Այս շատ անհրաժեշտ գրքում կսովորեք հեշտությամբ ներել, որպեսզի դուք ևս վայելեք մեր երկնային Հոր ներողամտությունը: Թող այս գիրքը լինի ձեր ուղեկիցը, մինչև հասնեք այն կետին, երբ կկարողանաք հեշտությամբ և անկեղծորեն ներել:
     
  • ቤተ ክርስቲያናትን መትከል ካሪዝማቲክ በሆኑ አገልጋዬች ዘንድ በሰፊው የተለመደ ክስተት ነው፡፡ የቀደምት ደቀ መዛሙርት ዋና እንቅስቃሴ ነበር፡፡ ይሁን እንጂ ስኬታማ የቤተ ክርስቲያን ተከላ ለማካሄድ በርካታ ጭብጦችን ያካተተ ክህሎትን ይጠይቃል፡፡ ዳግ ሂዋርድ ሚልስ፣ በመላው ዓለም ከ 1200 በላይ አጥቢያዎች ያሏት ቤተ ክርስቲያን መስራችና መጋቢ ሲሆኑ፣ በዚህ መጽሐፍ ውስጥ የተለያዮ የቤተ ክርስቲያን ተከላ ግብአቶችን ይተነትናሉ፡፡ ይህ መጽሐፍ ቤተ ክርስቲያን መትከልን የሕይወት ግቡ ማድረግ ለሚፈልግ አገልጋይ የስልጠና ማንዋል ነው።

  • Այս երևելի աշխատանքում Դագ Հյուարդ-Միլզն ուսումնասիրում է այսօրյա հոգևոր սպասավորության մեջ առկա իրական կյանքի իրավիճակներ: Նա արծարծում է գործնական հարցեր, ինչպիսիք են ֆինանսները, քաղաքականությունը, հակառակ սեռի ներկայացուցիչների հետ հարաբերվելը և հոգևոր սպասավորների փոխհարաբերությունները: Այս գիրքը ձեր կոչումը սկզբունքայնորեն իրագործելու ողջամիտ ուղեցույց է և պարտադիր է յուրաքանչյուր քրիստոնյա առաջնորդի համար: Խորհուրդ է տրվում աստվածաշնչյան դպրոցների և ընդհանրապես հոգևորականների համար:
     
  • የቅባቱ ቦታው የተቀባው ሰው ጋር ነው። ቅባት ከተቀባው ሰው ጋር አይለያይም። ቅባቱ በእግዚአብሔር ሰው ውስጥ ነው! ቅባቱ ከእግዚአብሔር ሰው ጋር ነው! ቅባቱ በእግዚአብሔር ሰው ላይ ነው! ይህ በዳግ ሂዋርድ ሚልስ የተጻፈው ማራኪ አዲስ መጽሐፍ ቅባቱን ለሚፈልጉ ሁሉ ልባቸውን ቅባቱ ወዳለበት የሚጎትት ነው።

  • ቅባት ወደ ተሳካ እና ፍፃሜው ያማረ አገልግሎት ውስጥ ለመግባት የሚያስፈልግ ዋነኛ ቁልፍ ነው፡፡ ብዙ ሰዎች በፍጹም ቅንነት በራሳቸው ጥረት የእግዚአብሔርን ሥራ ለመሥራት ሞክረው መንገድ ቀርተዋል፡፡ እነኚህ ሰዎች ያልተገነዘቡት ነገር “በመንፈሴ (በቅባት) እንጂ በኃይልና በብርታት አይደለም” (ዘካሪያስ 4፡6) የሚለውን መጽሐፍ ቅዱሳዊ መርህ ነው፡፡ “ይህ ቅባቱን ያዝ” በሚል ርዕስ በቢሾፕ ዳግ ሂዋርድ-ሚልስ የተጻፈ ልዩ መጽሐፍ ቅባቱን መያዝ ማለት ምን ማለት እንደሆነ እና እንዴት ተደርጐ እንደሚያዝም ተግባራዊ በሆነ መልኩ ያስተምራል ! የዚህን መጽሐፍ ገጾች ስታነብ በውስጥህ ቅባቱን የመያዝ መሻትህ ይቀጣጠል !

  • እንደ ክርስቲያን በሕይወትህ ካሉ ተጽዕኖዎች ሁሉ እጅግ ታላቁና ጣፋጩ መንፈስ ቅዱስ መሆን አለበት፡፡ ይህ መጽሐፍ ባህርይህ፣ ዕውቀትህ፣ የፈጠራ ችሎታህና የመቀደስ ችሎታህ ሳይቀር እንዴት በመንፈስ ቅዱስ ተፅዕኖ ሊደረግባቸው እንደሚችሉ መረዳት ያስችልሃል፡፡ በዚህ የዳግ ሂዋርድ ሚልስ ዓይነተኛ መጽሐፍ አማካኝነት መንፈስ ቅዱስ እስከ ወዲያኛው በህይወትህ ላይ ተፅዕኖ እንዲኖረው፣ እንዲያነቃቃህ፣ እንዲገፋፋህና እንዲለውጥህ መፍቀድ አለብህ፡፡

  • መቀባት ትፈልጋለህ? በዚህ ታሪካዊ መጽሐፍ ውስጥ፣ ዶ/ር ዳግ ሂዋርድ ሚልስ ቅባቱን ለመቀበል የሚያስችሉ በርካታ እርምጃዎችን ያካፍላሉ፡፡ ይህ መጽሐፍ በጣም በእርግጠኝነት ለአንተ እና ለአገልግሎትህ በረከት ይሆናል፡፡ ለመቀባት ልትወስድ የሚገባህን እርምጃዎች ድረስበት!

  • ከእናንተም አንዱ ዲያብሎስ ነው የሚለው ጥልቅ አባባል ኢየሱስ ለአስራ ሁለቱ ደቀመዛሙርቶች የተናገረው ነው። ብዙዎቻችን በዲያብሎስ ተጠቅተናል፤ ምክንያቱም ሽፍንፍኑን መግለጽ እና የእጆቹን ሰራ ማጋልጠ ስለማንችል ነው። በዚህ የተባረከ መጽሐፍ ውስጥ፤ የዲያብሎስ ሓጢአቱን ይገልጥልህና ፈጽሞ በዚያ መንገድ የማትሄድ ትሆናለህ። ከእናንተም አንዱ ዲያብሎስ ነው የሚለው አባባል ባንተ ላይ አይሁንብህ!

  • አብያተ ክርስቲያናት ፍጹም ታማኝ ወዳለመሆን ደረጃ በሚደርሱ ፍጹም አስመሳዮች ተሞልታለች፡፡ ሁል ጊዜም የሰይጣን ዋንኞቹ ቁልፎች ማሳት እና ማስመሰል ናቸው፡፡ አስመሳይ ከሚያደርገው የማስመሰል ጭንብል በስተጀርባ አልፎ ማይት የማይችል መሪ፣ አለማየት ካለመቻሉ የተነሳ ይሰቃያል፡፡ ማስፈራራት፣ መላመድ፣ ግራ መጋባት አገልጋዮችን የሚዋጉ ክፉ መናፍስት ናቸው፡፡ አብዛኛውን ጊዜ፣ ሰዎች ምን እየተዋጋቸው እንዳለ እንኳን አያውቁም፡፡ ይህ መጽሐፍ ይህንን ለይተህ እንድታውቅና ከውስጥ ያሉትን ጠላቶችህን እንድትዋጋ ይረዳሃል፡፡

Title

Go to Top