-
አብያተ ክርስቲያናት ፍጹም ታማኝ ወዳለመሆን ደረጃ በሚደርሱ ፍጹም አስመሳዮች ተሞልታለች፡፡ ሁል ጊዜም የሰይጣን ዋንኞቹ ቁልፎች ማሳት እና ማስመሰል ናቸው፡፡ አስመሳይ ከሚያደርገው የማስመሰል ጭንብል በስተጀርባ አልፎ ማይት የማይችል መሪ፣ አለማየት ካለመቻሉ የተነሳ ይሰቃያል፡፡ ማስፈራራት፣ መላመድ፣ ግራ መጋባት አገልጋዮችን የሚዋጉ ክፉ መናፍስት ናቸው፡፡ አብዛኛውን ጊዜ፣ ሰዎች ምን እየተዋጋቸው እንዳለ እንኳን አያውቁም፡፡ ይህ መጽሐፍ ይህንን ለይተህ እንድታውቅና ከውስጥ ያሉትን ጠላቶችህን እንድትዋጋ ይረዳሃል፡፡
-
ትተውህ የሚሄዱ ሰዎች ሊያጠፉህ ይችላሉ፡፡ ሰዎች ትተውህ በሚሄዱበት ጊዜ ባንተ ላይ የሚመጣብህ መቆዘም፣ ግራ መጋባትና ጭንቀት በቃላት ሊገለፅ አይችልም፡፡ ይህ መጽሐፍ ሰዎች ትተውህ ሲሄዱ ሊያስከትል የሚችለውን ጥፋት እንድትቋቋም የሚረዳህ ነው፡፡ አትሳሳት፡፡ለብቻህ ስትተውና ስትጣል ባንተ አገልግሎት ላይ ብቻ የደረሰ እንዳይመስልህ፡፡ ብዙዎች ይህንን ዓይነት መከራ ተካፍለዋል፡፡ ሰይጣን የመጀመሪያው ዓመፀኛ ነበር ከውድቀቱ ቀን ጀምሮ ብዙ ሰዎች ዓመፀኞች እንዲሆኑ ምክንያት ሆኗል፡፡ ይህን መጽሐፍ በእጅህ ውስጥ በማድረግ ትተውህ በሚሄዱ ሰዎች የሚነሳውን ታማኝ ያለመሆንን መንፈስ ተነስተህ እንድትዋጋው ያደርግሃል፡፡
-
አመጸኛ ሰዎች የተደረገላቸውን ነገር አያስታውሱም፣ ብዙ ጊዜም የተወሰኑ ነገሮችን ለመዘንጋት ይመርጣሉ፡፡ ጌታ ለይሁዳ ያደረገለትን ነገር አላስታወሰም፣ ከኢየሱስ ያያቸውንና የሰማቸውንም ነገሮች አላስታወሳቸውም፡፡ አሁን ‘ይሁዳ’ ብለን የምናውቀውን አጸያፊ ባህሪ ያወቅነው ለዚህ ነው፡፡ የማስታወስ ችሎታ አንድ አገልጋይ ሊኖሩት ከሚገቡት እጅግ አስፈላጊ ከሆኑ መንፈሳዊ ባሕርያት ውስጥ አንዱ ነው፡፡ የማያስታውሱ ሰዎች፣ ስኬታማ የመሆናቸው እድል እጅግ የጠበበ ነው፡፡ በቀላሉ ወደ ተወሰኑ ከፍታዎች መድረስ ያቅታቸዋል። ይሄ የተለየ እና እምብዛም የማይታወቀው የዚህ መጽሐፍ ርዕሥ፣ ከእግዚአብሔር ለአንተ የተሰጠ ስጦታ ነው
-
ይህ መጽሐፍ ሊያነቡት ግድ ለሚላቸው አገልጋዮች ሁሉ ከዳግ ሂዋርድ-ሚልስ የተገኘ ሌላ ስጦታ ነው፡፡ ይህ መጽሐፍ በአባትና በልጅ መካከል ያሉትን ውስብስብ ግንኙነቶች ስለመወጣት ያሉ ጥያቄዎችን ይመልሳል፡፡ በዚህ መጽሐፍ ትምህርት አማካኝነት እርግማንን ከሕይወትህ አርቀህ በራስህ ላይ በረከትን ታመጣለህ አባቶች መርገምን ከሕይወትህ አርቀህ በረከትን በራስህ ላይ ታመጣለህ፡፡ አባቶች ልጆችንና ተከታዮችን የሚያሳድጉ ልዩ ስዎች ናቸው፡፡ ያለ አባቶች አገልግሎቱን ወደሌላ ትውልድ የሚያሸጋግሩ ልጆች አይኖሩም፡፡ ከአባቶች ጋር ለመቆራኘት ባለህ ችሎታ መሠረት የእግዚአብሔር ጥሪ ወይ ያብባል ወይ ይሞታል፡፡ ይህንን መጽሐፍ በማንበብ
-
ትእቢት በብዙ አመታቶች ውስጥ የሰውን ዘር ያጠቃ ገዳይ መርዝ ነው። ትእቢት የማይታ ስለሆነ ትልቅ ሽብር ያስነሳል። ይህን አደጋ ልንዋጋው የምንችለው እንዴት ነው? በትህትና ክትባት ነው! ትህትና ዋነኛ መንፈሳዊ መለኪያ ነው። ስለዚህ ደንቅ ነገር ግን መንፈሳዊ መለኪያ ለምጻፍ የደፈሩ ጥቂቶች ናቸው። በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ዳግ ሂዋርድ ሚልስ ድብቅ የመሰሉት ትእቢት አጋልጠው ያሳዩናል። እንደኛው በትግል ውስጥ በሚኖር ክርስቲያን የተጻፈው ይህ ድንቅ መጽሐፍ እንደ ህጻን አይነት ትህትና የሆነውን የእየሱስ ክርስቶስ ትህትና እንድታሳድግ ያበረታታሃል እንዲሁም ይባርክሃል።
-
Deze diepzinnige uitspraak "een van jullie is een duivel" werd door Jezus Christus aan Zijn kleine groep van twaalf discipelen gedaan. Velen van ons worden misleid door de duivel, omdat we niet weten hoe we hem moeten onthullen of zijn handwerk kunnen identificeren. In dit gezegende boek zul je de zonden van de duivel ontdekken en besluiten nooit in zonden te lopen. Moge de zin "een van jullie is een duivel" nooit op jou van toepassing zijn!
-
Eerbied betonen is een belangrijk onderwerp voor elke christen om te kennen. Eerbiedigen is een bijbels gebod. Eerbiediging is erg belangrijk in je relatie met God. Eerbiediging is erg belangrijk in je relatie met je profeet, je voorganger, je man en andere gezagsdragers. Als je geen eer betoont aan wie eer verschuldigd is, zul je nooit de juiste relatie hebben met bepaalde mensen. Dit is een handboek voor het leven. In dit boek wordt je geleerd hoe iemand te eren, de tekenen van oneerbiediging, de beloningen van eerbiedigen en nog veel meer. Dit boek heeft sleutels om je te helpen uw belangrijke relaties te behouden. Moge het je niet ontbreken op het gebied van eerbied betonen!
-
Opstandige mensen weten niet meer wat er voor hen is gedaan en kiezen er vaak voor om bepaalde dingen te vergeten. Judas herinnerde zich niet wat de Heer voor hem had gedaan, noch herinnerde hij zich de dingen, die hij van Jezus had gezien en gehoord. Daarom werd hij het verachtelijke personage dat we tegenwoordig kennen als ‘Judas’. Het vermogen om te herinneringen te houden is een van de belangrijkste geestelijke eigenschappen die een bedienaar kan hebben. Mensen, die het zich niet herinneren, doen het zelden goed. Ze stijgen gewoon niet tot bepaalde hoogten. Dit speciale boek over dit zelden besproken onderwerp is een geschenk van God aan jou.`
-
Un singur lucru îți vine în minte când auzi cuvântul „Păstor” - oaie! Oile sunt creaturi dependente care au nevoie de păstori. Un cioban este un îndrumător iubitor pentru oi. În Biblie, Dumnezeu se referă la noi ca la oile din pășunea lui Dumnezeu. Isus i-a spus de asemenea apostolului Petru să-i hrănească oile pentru a-și dovedi dragostea față de Mântuitorul. A fi păstor este o treabă foarte bună. Este o onoare să fii chemat de Dumnezeu să te înrolezi în echipa lui de lucru și să ai grijă de oi. În această carte, Dag Heward-Mills ne invită, ne îndeamnă și ne arată cum putem să ne alăturăm marii lucrări de îngrijire a poporului lui Dumnezeu. Nu ocoliţi această frumoasă chemare de a deveni păstor!