• Hakika hiki ni kitabu cha ukaribisho. Askofu Dag Heward- Mills, yeye mwenyewe akiwa mchungaji pia, anaelezea ni kwa nini na jinsi gani unaweza kuifanya huduma ya uchungaji iwe bora zaidi.
  • Գուցե լսել եք, որ լավ բան է Տիրոջը ծառայելը, բայց գուցե խորը չեք մտածել, թե որքան լավ բան է մեր Տեր Աստծուն ծառայելը: Դագ Հյուարդ-Միլզի այս առանձնահատուկ գրքում դուք կհասկանաք, թե ով է Աստծու ծառան, և ինչպես կարող եք ծառայել Տիրոջը: Թող որ գործնականում իմանաք տարբերությունը նրանց միջև, ովքեր ծառայում է Տիրոջը, և նրանց, ովքեր չեն ծառայում Նրան: Թող որ լինեք նրանց շարքերում, ովքեր ծառայո՛ւմ են Տիրոջը:
  • Այս գիրքի վերնագիրն անմիջապես ստիպում է ձեզ մտածել երջանիկ երգող փոքր երեխաների մասին ... Դուք ամեն օր կարդո՞ւմ եք ձեր Աստվածաշունչը: Դուք ամեն օր աղոթո՞ւմ եք: Այս գիրքը կբացի ձեր աչքերը Աստվածաշունչ կոչվող զարմանահրաշ ու եզակի գրքի հանդեպ։ Նաև ձեզ համար կբացահայտի այն հրաշքները, որոնք ամեն օր պատահում են ձեզ, երբ ամեն օր կարդում եք Աստվածաշունչը և աղոթում: Թող ձեր Աստվածաշնչի ամենօրյա ընթերցանությունը և ամենօրյա աղոթքը հաճելի լինեն ձեզ համար:
  • ዳግ ሂዋርድ ሚልስ በጊዜው አገልግሎት ውስጥ ያለውን የእውነተኛ ህይወት ገጠመኞች በዚህ ድንቅ ስራው ይገመግማል፡፡ ገንዘብ፣ፖለቲካ፣ከተቃራኒ ፆታ ጋር ስለሚኖረን ግንኙነቶችና አገልግሎታዊ ተጽዕኖችን የመሳሰሉትን ጠቃሚ የሆኑ ጉዳዮችን ያሳየናል፡፡ ይህ መጽሐፍ ለእያንዳዱ መሪ ሊኖረው የሚገባ፣ ለጥሪህ መሰረታው የሆኑ ልምምዶችን በቀላሉ የሚያስረዳ መመሪያ ነው፡፡ ለመጽሐፍ ቅዱስ ትምህርት ቤት ተማሪዎችና በቤተክርስቲያን ውስጥ ለሚሰሩ እንዲኖራቸው በከፍተኛው የሚመከር ነው።

  • እግዚአብሔርን ማገልገል ትልቅ ነገር እንደሆን ሰምተህ ልታውቅ ትችላለህ፤ ነገር ግን እግዚአብሔር ማገልገል እንዴት ትልቅ ነገር እንደሆነ ጠለቅ ብልህ አስበህ ላታውቅ ትችላለህ። በዚህ ለየት ባልው የዳግ ሂዋርድ ሚልስ መጽሕፍ ውስጥ ማን የእግዚአብሔር አግልጋይ እንደሆነ እና እንዴት እግዚአብሔርን ማገልገል እንዳለብህ ትረዳለህ። እግዚአብሔርን ብሚያገለግሉት እና እግዚአብሔርን በማያገልግሉት መካክል ያልው ልዩነት ግልጽ ባለው መንገድ ይብራልህ! እግዚአብሔርን ክሚያገለግሉት ውስጥ የምትቆጠር ሁን!

  • መጋቢዎች መልካም በሆኑ ዜናዎች ምእመኖቻቸውን ለማነቃቃትና ለመመሰጥ ግፊት አለባቸው፡፡ የመስቀሉ መልእክት እስኪጠፋ ድረስ የህዝቡ ግፊት የክርስቶስ ቃል እንዲወሳሰብ ምክንያት ሆኗል፡፡ ዛሬ ክርስቶስን ለ"ማግኘት" "መጐዳት" እንዳለብን ወደሚያሳየን ወደ ክርስትና መሰረት እንመለሳለን፡፡ መሠዋት፣ መከራ መቀበልና ለክርስቶስ መሞትን ስንሰብክ ኃይል ወደ ቤተክርስቲያን ይመለሳል፡፡ ማንም ስኬታማም ሆነ ኃይለኛ የሆነ ሰው የክርስቶስን ቃሎች ኃይል ሊደመስሰው አይችልም፡፡

  • ብዙዎቻችን መልካሙን እና ክፉውን ስለያዘው ዛፍ ብዙ አናውቅም። የምናስበው ለአዳም እና ለሔዋን የደረሰባቸው መጥፎ ነገር ሆኖ እኛ ያመለጥነው ይመስለናል። መልካሙን እና ክፉውን ከያዘው ዛፍ ያመልጥክ ይመስልሃል? በዚህ ቀጥትኛ በሆን መጽሐፍ ወስጥ መልካሙን እና ክፉውን ያዘው ዛፍ እየሰራ እንደሆን ታውቃለህ። አዳምን እና ሔዋንን የፈተናችው ዛሬም ለእኛ እንደዚያው እያቀረበልን እንደሆነ ታውቃለህ። እንደዚሁም በዚህ መጽሐፍ ውስጥ ያልውን እውቅት በመጠቀም በህይወትህና በአገልግሎትህ ውስጥ የሚያልፈውን ነገር እንድታይ ይረዳሃል።

  • መጽሐፍ ቅዱስ ሁላችንም እንደምናጠፋ ይነግረናል- መጋቢዎችም የተለዩ አይደሉም፡፡ ጥፋቶች ወደኋላ እንጂ ወደፊት እንድንራመድ አያደርጉንም ፡፡አንድም ጥፋት ከስኬትህ ሊያቆምህ ይችላል፡፡ አንድ መጋቢ ሊያጠፋ የሚችለው ነገር ምንድን ነው? የመጋቢዎች አሥሩ ዋና ዋና ስህተቶች ሊሆኑት የሚችሉት ነገሮች ምንድን ናቸው? አደጋ ሊሆኑብህ የሚችሉትን ስህተቶችን እራስህ እንድታይና አንድ መጋቢ ዋና ዋና የሚባሉትን ስህተቶች ከማድረጉ በፊት እንዴት ማስወገድ እንዳለበት የዚህን ድንቅ መጽሐፍ ገፆች እየገለጥክ እንድታነብ ተጋብዘሃል፡፡

  • ማናችንም በምድር የተሰጠንን ስራ ሳንጨርሰ በሰማዩ ቤታችን መግባት አንፈልግም። አንዳችንም ስንኳ!እግዚአብሔር ለኛ የሰጠንን ስራ መጨረስ እንፈልጋለን። ይህ መጽሐፍ እንዴት ማጠናቀቅ እንደምትችል ይነግርሃል። ይህ መጽሐፍ በዚያ ቀን ምንም አልጎድለኝም እንዳትል በህይወትህ ውስጥ ለሚያጋጥሙህ መለኮታዊ ወቅቶች እንዴት መመለስ እንዳለብህ ያሳይሃል። ስራህን አጠናቅቀህ እግዚአብሔር “ አንተ በጎ ታማኝ ባሪያ” ለመባል ያብቃህ!

  • መለኮታዊ ኃይል ዛሬም አለን ? በመለኮታው ኃይል ውስጥ ሆኜ ማገልገል እችላለሁን ? እግዚአብሔር አሁንም ሰዎችን እየፈወሰ ከሆን ፣ለምን ሁሉንም አይፈውስም ? የፈውስን ቅባት እንዴት ልቀበል እችላለሁ ? በዚህ ድንቅ የዳግ ሂዋርድ ሚልስ መጽሐፍ የተለያዩ ገፆች ውስጥ ለእነዚህና ለሌላም ብዙ ጠያቄዎችህ መልሶቹን ድረስባቸው።

  • Նոր քրիստոնյաների համար կարևոր է հասկանալ իրենց փրկության հիմունքները և սովորել իրենց նոր կյանքը ղեկավարող սկզբունքները: «Հիմնական փաստեր նորահավատների համար» գիրքը նախատեսված է այս կարիքը բավարարելու և նոր քրիստոնյաների համար հիմք ստեղծելու համար, որպեսզի նրանք հաղթականորեն ընթանան իրենց նորագյուտ հավատի մեջ։
     
  • "...ቤቴ እንዲሞላ ወደ መንገድና ወደ ቅጥር ውጣና ይገቡ ዘንድ ግድ በላቸው፤"ሉቃስ 14:23 የእግዚአብሔር የልብ ጩኸት ዓለም እንዲድንና ቤቱ (ቤተ ክርስቲያን) እንድትሞላ ነው! “ትልቅ ቤተ ክርስቲያን” የሚለው ከጋና ትላልቅ ቤተ ክርስቲያኖች የአንዱ መጋቢ የሆኑት የዳግ ሂዋርድ ሚልስ መጽሐፍ የተወለደው ከዚህ መገለጥ ነው፡፡ ይህንን አነሳሽ መጽሐፍ ካነበብክ በኋላ ቤተ ክርስቲያንህ እና አገልግሎትህ ዳግም እንደነበር አይሆንም! “ዶክተር ዳግ ሂዋርድ ሚልስ ለጌታ ለኢየሱስ ክርስቶስ እና ወንጌልን ለዓለም በማዳረስ ውስጥ ላለው ሥራ የተሰጡ ሰው ናቸው፡፡ ታላቅ መሪ እና በአገልግሎት ላሉ ሁሉ አርአያ ናቸው፡፡ እኛም “ቸርች ግሮውዝ

Title

Go to Top